የአፍሪካ ቀንድ፤ ዙሪያው እሳት መሀሉ ብሶት
መስፍን ወልደማርያም
ታኅሣሥ 2006
የአፍሪካን ቀንድ ሰሞኑን ትኩሳት ይዞታል፤ ሁኔታውን ለማብራራትና ለመተንተን ሰፊ ቦታን ስለሚፈልግ አንባቢው ራሱ እንዱያስብበት በመተው ሁነቶችን ብቻ ማቅረቡ የተሻለ ነው፤ የኢትዮጵያን የውስጥ ሁኔታ ትተን በአፍሪካ ቀንድ የሚከተሉትን የተለያዩ
ግጭቶችን እንመለከታለን፤
1. በጦርነት ሁኔታ ያሉ የአፍሪካ ቀንድ አገሮች፤
· ኤርትራና ኢትዮጵያ
· ሰ. ሱዳንና ደ. ሱዳን
1. ብውስጥ ብጥብጥ ያሉ የኣፍሪቃ ቀንድ ሃገሮች
· ሰሜን ሱዳን በውስጥ
· ደቡብ ሰዳን በውስጥ
· ሶማልያ
………read in PDF.
Received on Sun Mar 02 2014 - 15:08:15 EST