Dehai-News
Dehai
Events
World News
Videos
DMB
Contact
Search
Basic
<< Back
(ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ለጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል
Posted by: Semere Asmelash
Date: Sunday, 14 October 2018
ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ለጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል
On
Oct 14, 2018
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2018 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ለሁለት ቀናት የስራ ጉብኝት ዛሬ ጠዋት አዲስ አበባ ገብተዋል።
ፕሬዚዳንቱ አዲስ አበባ ሲደርሱ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድን ጨምሮ የተለያዩ ከፍተኛ ባለስልጣናት አቀባበል አድርገውላቸዋል።
ፕሬዚዳንት ኢሳያስ በቆይታቸውም በሁለቱ ሀገራት መካከል የተደረሰው የሰላም ስምምነት ወደ ተግባር ከተሸጋገረ ጊዜ አንስቶ ጥልቀት እያገኘ በመጣው በሁለቱ ሀገራት ወዳጅነት ዙሪያ ውይይት እንደሚያደርጉ የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ፍፁም አረጋ ተናግርዋል።
በተጨማሪም በንግድና ልዩ ልዩ ትብብሮች ዙሪያ ውይይት እንደሚያካሂዱም ነው ሀላፊው የተናገሩት።
ለሁለት አስርት ዓመታት ግንኙነታቸውን አቋርጠው የቆዩት ሁለቱ ሀገራት፥ በወራት ውስጥ ግንኙነታቸውን አድሰዋል።
ሀገራቱ በጦርነት ምክንያት ተዘግቶ የነበረውን ድንበራቸውን ከመክፈት ጀምሮ የዓየርና የየብስ ትራንፖርትን ጀምረዋል።
በየዋና ከተሞቻቸውም ኤምባሲዎቻውን ከፍተው መደበኛ የዲፕሎማሲ ግንኙነትን ጀምረዋል።
ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ለጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል – Welcome to ..
Home
EmbassyMedia - ራብዓይ ግንባር!
See More Videos
Dehai Events
See More Events
A Twitter List by dehai
Latest Posts
HOW CORRUPT IS AMERICA?
AfricaNews.com: Donors pledge $630 million for conflict-hit Ethiopia
UK.News.Yahoo.com: Ethiopians mourn the destruction of historic Piassa district
DefenceWeb.co.za: Ethiopia looks to France for naval development amidst diplomatic tensions
America’s Now Evident Plan to Use AUKUS to Spark War With China
CFR.org: What Is the Extent of Sudan’s Humanitarian Crisis?
Rosalux.de: More than a Domestic Conflict
GreyDynamics.com: The Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD)
StrategyPage.com: Somalia: Somalia April 2024
TheEastAfrican.co.ke: WFP secures $1.4m to fight malnutrition in Sudans