World News

Goolgule.com: እነ አላሙዲ በሳዑዲ “ቂሊንጦ”

Posted by: Berhane Habtemariam

Date: Thursday, 09 November 2017

እነ አላሙዲ በሳዑዲቂሊንጦ

http://www.goolgule.com/wp-content/uploads/2017/11/at-ritz-kilinto-al-amoudi-1-e1510027355852-620x310.jpg

November 9, 2017 09:44 pm By Editor 3 Comments

ቅዳሜ ማታ በቁጥጥር ሥር የዋሉት የሳዑዲ ልዑላንና ሌሎች ከፍተኛ ባለሥልጣናት እንዲሁም አላሙዲ መሬት ላይ ተኝተው የሚያሳይ ፎቶ ዴይሊ ሜይል በድረገጹ ላይ ለቋልቂሊንጦበሚሰኝ ሁኔታአገልግሎት

እየተሰጣቸው እንደሆነ ዴይሊ ሜይል ዘገባ ለመረዳት ይቻላል።http://www.goolgule.com/wp-content/uploads/2017/11/4614D61200000578-5055923-Humiliation_This_image_passed_to_DailyMail_com_by_sources_inside-a-58_1510007911587-169x300.jpg http://www.goolgule.com/wp-content/uploads/2017/11/4614D61200000578-5055923-Humiliation_This_image_passed_to_DailyMail_com_by_sources_inside-a-58_1510007911587-169x300.jpg

ከሳዑዲ መንግሥት ምንጮች የተገኘበማለት ዴይሊ ሜይል የለቀቀው ይህ ፎቶ እንደሚያሳየው አይነኬዎቹ እነ ልዑል አልዋሊድ (የእኛን ጉድ አላሙዲንን ጨምሮ) በሥሥ ፍራሽ ላይ ሪትዝ ካርልተን ሆቴል መሬት ላይ ተኝተው ይታያል። ጋዜጣው ሲያላግጥም የሳዑዲ ልዑላን ባለ አምስት ኮከብ እስርቤት ውስጥ በማለት ለዘገባው ርዕስ ሰጥቶታል። ጋዜጣው ሁኔታውንየሚያሳፍርበማለት የጠቀሰው ሲሆን በትንሽ ብርድልብስ ተጠቅልለው ለዚህ ውርደት መብቃታቸው ቢፈቱ እንኳን ውርደቱን ተቀብለው ለመኖር የሚያቅታቸው እንደሆነ አስተያየት ተሰጥቶበታል።

ለምን ያህል ጊዜ እንደሚቆዩ ባይታወቅም ምርመራው እየተካሄደ በዚህ መልኩ ለሳምንታት ሊቆዩ ይችላሉ የሚል ግምት ይሰጣል። (የጋዜጣው ሙሉ መረጃ እዚህ ላይ ይገኛል)

ሰኞ ዕለት የሳዑዲ መንግሥት እንዳስታወቀው የግለሰቦቹ የባንክ ሒሳብ እንዳይንቀሳቀስ ይደረጋል፤ ሃብታቸውም የሳዑዲ መንግሥት ንብረት ይሆናል በማለት መግለጫ ሰጥቷል።

ጎልጉል፡ የድረገጽ ጋዜጣ


ደላላውባለሃብትአል-አሙዲ በቁጥጥር ሥር ውሏል!

http://www.goolgule.com/wp-content/uploads/2017/11/al-amoudi1-e1509934025675-620x310.jpg

  • ማንንም አንፈራም!” ንጉሥ ሳልማን

የሳዑዲ የዙፋን ተስፈኛ አልጋ ወራሽ ሞሐመድ ቢን ሳልማን 11 ልዑላንን እና 38 የመንግሥት ባለሥልጣናትን (የቀድሞውን ጨምሮ) እንዲሁም የንግድ ሰዎችን በቁጥጥር ሥር አዋሉ። ደላላ (ተጠሪ ወይም front man) ባለሃብት እንደሆነ የሚነገርለት በግማሽ ኢትዮጵያዊ የሆነው ሞሐመድ አላሙዲ (አል-አሙዲ) በቁጥጥር ሥር ከዋሉት መካከል መሆኑን ጎልጉል አረጋግጧል። ንጉሥ ሳልማን የሕዝብን ንብረት የመዘበረ ማንም ሰው ተጠያቂ ይሆናል፤ማንንም አንፈራምብለዋል። ዜናው የተወሳሰበ ትስስር ያላቸውን የአላሙዲወዳጆችከፍተኛ ሥጋት ላይ ጥሏል።.................

ማንበቡ ታች ቀጥል።

227615-እነ አላሙዲ በሳዑዲ “ቂሊንጦ”.pdf

6ይ ክፋል: ማዕበል ስርሒት ፈንቅል - የካቲት 1990 - ሰነዳዊት ፊልም| sirihit fenkil 1990 - part 6 - ERi-TV Documentary

Dehai Events