Date: Thursday, 16 November 2017
ከሙሉነህ ዮሐንስ
ህዳር 6 2010
፨ባልተለመደዉ መልኩ ማእከላዊ ኮሚቴውና 8 አባላት ያሉት ስራ አስፈፃሚው ግማሹን ቀን ግማሹን ማታ እየተገማገሙ(እየተነታረኩ) ይገኛሉ።
ማጣቀሻ፦ የኦህዴዱ አዲሱ አረጋ ማንም አይነካንም እያለ እያስጠነቀቀ ነው። ብአዴን ደግሞ አፍቃሪ ይሁኑ ወይም ፀረ ወያኔ አቋም የነበራቸው 800 ካድሬ አባርሬያለሁ እያለ ነው።
ግርምት፦የሰሞኑን የኮማንድ ፖስት አዋጅ እንዲመራ የተሰየመውን ሰው ብትሰሙና(እውነትም ከሆነ) ትርምሳቸው ጡዟል። የውጭ ሃያላን መንግስታትም በጀርባ (እነለማን ሳያዝሉ አልቀሩም) የአዲስ የሃይል አሰላለፍ ቀመር አቡኪ መሆናቸው እየተነገረ ነው።
ድምዳሜ፦ ህወሃት ምንም አይነት እርምጃ ቢወስድም ባይወስድም የፈሩትን ውድቀታቸውን የሚያመልጡበት እድል የላቸውም።