https://www.youtube.com/embed/RgKs-CSzS9k?feature=oembed
ኢህአዴግ መስመሩን ስቷል፡፡ ህወሓት ኢህአዴግን ወደ ትክክለኛ መስመሩ እንዲመለስ እንታገላለን፡፡ #ህወሓት ከኢህአዴግ መስመር ውጪ #ለማንም እንደማይገዛ እና ወደ የሚያውቀው የትጥቅ ትግል ለመግባት እንደሚገደድ ገልጿል፡፡ ለማንኛውም ነገር ዝግጁ ነን፡፡ እናንተ ከጎናችን እንደሆናችሁ እርግጠኞች ነን፡፡ ከትምክህተኛ አማራዎች፣ ጠባብ ኦሮሞዎች በስተቀር የአማራና ኦሮሞ አርሶ-አደሮችን ጨምሮ መላው የኢትዮጵያ ህዝብ ከጎናችን ነው፡፡ እኛ ሁሉንም ነገር አይተን ከመረመርን በኋላ “#ክተት” ማለት ብቻ ነው የሚጠበቅብን እና በተጠንቀቅ ቁማችሁ ጠብቁ፡፡ ሙሉ ቪዲዮውን ይመልከቱ ወይም በእጅ ፅሁፍ በአጭሩ የቀረበ የአማርኛ ትርጉም ያንብቡ!!