Date: Monday, 10 July 2017
አቶ መሐመድ ሐሰን፤ የቀድሞው የኢፌዴሪ መንግሥት ዲፕሎማት፣ ደራሲ፣ የአፍሪካ ቀንድና የመካከለኛው ምሥራቅ ጉዳዮች ተንታኝ፤ ስለ ኢትዮ-ኤርትራ ግንኙነቶችና የአካባቢውን የሰላምና ጸጥታ ጉዳዮች አስመልክተው ይናገራሉ።